TOLL FREE NUMBER: 907

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
  • What We Do
    • Disaster Preparedness and Response
    • Disaster Risk Reduction and Community Resilience
    • Health and Wellbeing
    • Members, Volunteer and Youth Engagement and Management
    • Humanitarian Diplomacy and Communication
    • Partnership Development and Management
    • Institutional and Leadership Transformation
    • Resource Development, Mobilization and Utilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • CCDHS
    • Vacancy
    • Procurement
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Feature Stories
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
    • E-Learning
    • Mobile App
  • Contact

ማኅበሩ በአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ዙሪያ ውይይት አካሄደ

ማኅበሩ በአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ዙሪያ ውይይት አካሄደ
September 24, 2025NewsNews

ማኅበሩ በአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ዙሪያ ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  ከብሔራዊ ጽ/ቤቱና በየደረጃው ከሚገኙ የማኅበሩ አመራር አካላት ጋር በአምስት ዓመቱ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ አተገባበር ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግና የሚጠበቀውን ውጤት ለማስመዝገብ የማህበሩ  አመራርና ሰራተኞች  ዕቅዱን  በአግባቡ ተገንዝበው በኃላፊነት ስሜትና በትኩረት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተጠቁሟል፡፡

የማኀበሩ ዋና ጸሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ እንደተናገሩት  አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታን ባገናዘበ መልኩ ተቋማዊ ትራንስፎረሜሽን ማምጣት  አስፈላጊ መሆኑን አንስተው ይህንን ለውጥ እውን ለማድረግ ቁርጠኝነትና ትራስፎርሜሽኑ የሚጠይቀውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁነትን ይጠይቃል ብለዋል፡፡

አቶ አበራ አክለውም  በየደረጃው ያለ አመራር  በስምንቱ የዕቅዱ አምዶች ላይ የጠራ ግንዛቤ በመያዝና ከራሱ ጋር በማዋሃድ በስሩ ላለው የማህበሩ ሰራተኛ እቅዱን ማስተዋወቅ ፤ማወያየትና በቂ ግንዛቤ መያዙን ማረጋገጥ እንደሚጠበቅበት አሳስበዋል፡፡

የክልልና ፤የዞንና የወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎችም ዕቅዱ ከዝግጅቱ ጀምሮ በበቂ ጥናትና አሳታፊነት ላይ ተመስርቶ መዘጋጀቱን አንስተው በቀጣይ አምስት አመታት ውስጥ ማኅበሩን አንድ ርምጃ ወደፊት ማራመድ እንደሚችል የገለጹ ሲሆን ለዕቅዱ ተግባራዊነት ቁርጠኛ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡

በመርሃ ግብሩ ማጠናቀቂያ ላይም በየደረጃው የሚገኙት የስራ ሃላፊዎች ለስትራቴጂክ ዕቅዱ ተግባራዊነት ያላቸውን ቁርጠኝነት የቡድን ቻርተር በመፈራረም ገልጸዋል፡፡

Calendar

September 2025
M T W T F S S
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930  
« Aug    

Categories

  • News
  • News

Tag Cloud

Front Page

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarter

+251-115-18-01-83/ +251-115-18-01-83

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Procurement
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
  • TikTok
Copyright ©2025 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X