TOLL FREE NUMBER: 907

Our Branches

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
    • Our Branches
  • What We Do
    • Disaster Preparedness and Response
    • Disaster Risk Reduction and Community Resilience
    • Health and Wellbeing
    • Members, Volunteer and Youth Engagement and Management
    • Humanitarian Diplomacy and Communication
    • Partnership Development and Management
    • Institutional and Leadership Transformation
    • Resource Development, Mobilization and Utilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • E-Learning
    • Train with Us
    • Tenders
    • Vacancy
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Feature Stories
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
  • Contact

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዓመታዊ ግምገማውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀቀ

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዓመታዊ ግምገማውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀቀ
October 25, 2025News

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለሶስት ቀናት የቆየውን የ2017 በጀት ዓመት እንዲሁም የ2018 1ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ከጥቅምት 11-13 ቀን 2017 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ አካሂዷል።

የቀድሞው የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊና የአሁኑ የብሔራዊ ማኅበሩ ምክትል ዋና ፀሐፊ አቶ መሐመድ ጀማል አባቦራ በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ ባደረጉት ንግግር ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ያስመዘገባቸውን የጋራ ውጤቶች የገለጹ ሲሆን የሰብዓዊ አገልግሎት ልህቀትን ዕውን ለማድረግ በቀጣይ የሚሰሩ ስራዎችን አበረታተዋል፡፡

የዞኑ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎችም አቶ መሐመድ በኃላፊነት በቆዩባቸው ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ ለማኅበሩ ላሳዩት ቁርጠኛ አመራርና ለድርጅቱ ላበረከቱት አስተዋፅዖ እውቅና በመስጠት በክብር አሸኛኘት አድርገዋል።

የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ከማል አብደላ ከአቶ መሀመድ ጀማል ጋር በመሆን በርካታ ጠቃሚ አቅጣጫዎችን ያስቀመጡ ሲሆን ፤ የክልልን ቅርንጫፍ ጽ/ ቤቱን የወደፊት አፈጻጸም ለማጠናከር መሻሻል ያለባቸውን ቁልፍ ጉዳዮችም በአጽንኦት አንስተዋል።

ከውይይቱ ጎን ለጎንም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ቲም-ቸርተር ስምምነት ከዞን ጽ/ቤቶች ጋር ተፈርሟል።

በመጨረሻም በማኅበሩ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሁሉም ተሳታፊዎች፣ ሰራተኞችና አመራሮች ላበረከቱት ለሰብዓዊ አገልግሎት እና ለማኅበሩ ልህቀት ላሳዩት ቁርጠኝነት ልባዊ ምስጋና አቅርቧል።

Calendar

October 2025
M T W T F S S
 12345
6789101112
13141516171819
20212223242526
2728293031  
« Sep   Nov »

Categories

  • Feature Stories
  • News

Tag Cloud

#EthiopiaZeroHunger #FundamantalPriciples #Humanity #IFRC AfricaZeroHunger DanishRedCross Dissemination EC2R Emblem EmergencyResponse ERCS Ethiopian Red Cross Ethiopian RedCross EthiopianRedCross FCDO FinnishRedCross Front Page FundamantalPriciples FundamentalPrinciples HumanitarianCommunication Humanity Humanityfirst ICRC IFRC IHL Mastercardfoundation Migration MoH NetherlandsRedCross NewStructute PNS RCRC RedCrossDissemination RFL SaferAccess SaferAccessframework SaferAccessFrameworl SLL StaffManagementMeeting Tigray TogetherForChange UK UNICEF UniteForZeroHunger ZeroHungerCampaign

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarters

+251-115-18-01-81

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Register for Trainings
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Tenders
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
  • TikTok
  • LinkedIn
Copyright ©2026 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X