TOLL FREE NUMBER: 907

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
  • What We Do
    • Disaster Preparedness and Response
    • Disaster Risk Reduction and Community Resilience
    • Health and Wellbeing
    • Members, Volunteer and Youth Engagement and Management
    • Humanitarian Diplomacy and Communication
    • Partnership Development and Management
    • Institutional and Leadership Transformation
    • Resource Development, Mobilization and Utilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • CCDHS
    • Vacancy
    • Procurement
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Feature Stories
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
    • E-Learning
    • Mobile App
  • Contact

ማኅበሩ ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸሙን መገምገም ጀመረ

ማኅበሩ ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸሙን መገምገም ጀመረ
September 21, 2025NewsNews

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የ2017 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸሙን  የብሔራዊ ማኅበሩና የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት እየገመገመ ነው፡፡

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በፕሮጀክቶች አፈጻጸም በኩል ከዕቅድ በላይ  ውጤት እንደተመዘገበ የተገለፀ ሲሆን አባላትን ከማበራከትና ገቢ ከማሰባሰብ አኳያ ውስንነቶች መኖራቸው ተጠቁሟል፡፡

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የማኅበሩ ዋና ጸሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ በማኅበሩ ብሄራዊና የክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የዕቅድና የሪፖርት አሰራር ስርዓት መከበር እንዳለበት ያሳሰቡ ሲሆን ማኅበሩ ፖሊሲዎች፤ የአሰራር መመሪያዎችንና ማኑዋሎችን አዘጋጅቶ በስራ ላይ በማዋል ረገድ በርካታ አበረታች ስራዎች መስራቱን ገልጸው አሰራሮችን ዲጂታላዊ በማድረግ በኩል ግን ቀሪ ስራዎች መኖራቸውን ተናግረዋልዋል፡፡

በየጊዜው እየተከሰቱ ያሉት ሁኔታዎች በሰብዓዊ አገልግሎት ስራው ላይ ተጨማሪ ጫና የሚፈጥሩ ሆነዋል ያሉት ዋና ጸሐፊው  ከተለምዷዊው አሰራር በመውጣትና ተቋማዊ ትራንስፎርሜሽን በማካሄድ የማኅበሩን ህልውና ማረጋገጥ አስፈላጊ ነው ብላዋል፡፡

በበጀት ዓመቱ የዕቅድ አፈጻጸፈም ሪፖርቱ ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን ለተነሱ ጥያቄዎችም በሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች  ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡

በነገው ዕለትም በማኅበሩ የአምስት ዓመት  ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ማብራሪያና ውይይት እንደሚደረግም የተገለጸ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም የአቅም ግንባታ አውደ ጥናት  እንደሚካሄድ  ነው የተገለጸው ፡፡

Calendar

September 2025
M T W T F S S
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930  
« Aug    

Categories

  • News
  • News

Tag Cloud

Front Page

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarter

+251-115-18-01-83/ +251-115-18-01-83

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Procurement
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
  • TikTok
Copyright ©2025 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X