TOLL FREE NUMBER: 907

Our Branches

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
    • Our Branches
  • What We Do
    • Disaster Preparedness and Response
    • Disaster Risk Reduction and Community Resilience
    • Health and Wellbeing
    • Members, Volunteer and Youth Engagement and Management
    • Humanitarian Diplomacy and Communication
    • Partnership Development and Management
    • Institutional and Leadership Transformation
    • Resource Development, Mobilization and Utilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • E-Learning
    • Train with Us
    • Tenders
    • Vacancy
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Feature Stories
    • Press Release
    • Success Stories
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
  • Contact

ማኅበሩ የአምቡላንስና የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

October 29, 2025
ማኅበሩ የአምቡላንስና የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ተራድኦ የጋራ ብልፅግና አገራት ድርጅትጋር በመተባበር በደቡብ ወሎ ዞን ለሚገኙ የጤና ተቋማት ከ76 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸውን አምቡላንሶችና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የተደረገውንም ድጋፍ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ወሎ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሊ መኮንን እና ድጋፍ ለተደረገላቸው ወረዳዎች የሥራ ኃላፊዎች […]

Read More

Solar-powered water points improve the food system

October 29, 2025
Solar-powered water points improve the food system

Ato Yussuf Aden, an agro-pastoralist, is married with eight children. He owns 18 cattle and eightsheep, which help his family survive in the drought-prone area of Gerba Harre.Aw-bere Woreda, Fafen Zone of the Somali Region. For Ato Yussuf and other member of the communities in the area, recurrent droughts, degraded environments, and water shortage challenge […]

Read More

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዓመታዊ ግምገማውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀቀ

October 25, 2025
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዓመታዊ ግምገማውን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀቀ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለሶስት ቀናት የቆየውን የ2017 በጀት ዓመት እንዲሁም የ2018 1ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ከጥቅምት 11-13 ቀን 2017 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ አካሂዷል። የቀድሞው የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊና የአሁኑ የብሔራዊ ማኅበሩ ምክትል ዋና ፀሐፊ አቶ መሐመድ ጀማል አባቦራ በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ ባደረጉት ንግግር ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ያስመዘገባቸውን የጋራ ውጤቶች […]

Read More

From Emotional Scar of the Horrific Landslide to Hope- the Community of Kencho Shacha Gozdi Village

October 23, 2025
From Emotional Scar of the Horrific Landslide to Hope- the Community of Kencho Shacha Gozdi Village

On July 21 and 22, 2024, the mountainous highland of Kencho Shacha Gozdi village in Gofa Zone of the South Ethiopia region was hit by a tragic landslide that killed 249 people, including those who came to the area to pull out those who got trapped in the mud. Meskerem Konosha, a 24-year-old woman, is […]

Read More

ማኅበሩ የዓለም የአእምሮ ጤና ቀንን አከበረ

October 11, 2025
ማኅበሩ የዓለም የአእምሮ ጤና ቀንን አከበረ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  በየዓመቱ በመላው ዓለም መስከረም 30 ቀን የሚከበረውን የዓለም የአእምሮ ጤናቀን የማኅበሩ አመራር አካላት፣ ሠራተኞች፣ በጎ ፈቃደኞች፣ የእህት ብሔራዊ ማኅበራት እንዲሁም የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ እና የአለም አቀፉ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ተወካዮች  በተገኙበት ‘‘የአገልግሎት ተደራሽነት ፡የአእምሮ ጤና በአደጋዎችና በድንገተኛ ሁኔታዎች’’ በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡ዕለቱ ማኅበሩ የአዕምሮ ጤናን የአደጋ […]

Read More

Africa-wide Resource Mobilization Skill Share workshop kicks off

October 9, 2025
Africa-wide Resource Mobilization Skill Share workshop kicks off

Resource Mobilization Skill Share workshop of the African Red cross and Red Crescent Societies, a conference organized by ERCS and IFRC and bring together 45 African national societies has begun in Addis Ababa. Opening the workshop Ato Abera Lulessa, Secretary General of the Ethiopian Red Cross Society said that domestic resource mobilization is not only […]

Read More

ERCS reviews its annual plan and held a discussion on the five-year strategic plan

September 26, 2025
ERCS reviews its annual plan and held a discussion on the five-year strategic plan

The Ethiopian Red Cross Society reviewed its annual plan and held an extensive discussion with the leadership of the Society at all levels on the implementation of the five-year strategic plan. It was noted that the leadership and staff of the Society are expected to understand the strategic plan properly and work with a sense […]

Read More

ማኅበሩ በአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ዙሪያ ውይይት አካሄደ

September 24, 2025
ማኅበሩ በአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ዙሪያ ውይይት አካሄደ

ማኅበሩ በአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ዙሪያ ውይይት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  ከብሔራዊ ጽ/ቤቱና በየደረጃው ከሚገኙ የማኅበሩ አመራር አካላት ጋር በአምስት ዓመቱ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ አተገባበር ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግና የሚጠበቀውን ውጤት ለማስመዝገብ የማህበሩ  አመራርና ሰራተኞች  ዕቅዱን  በአግባቡ ተገንዝበው በኃላፊነት ስሜትና በትኩረት መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተጠቁሟል፡፡ የማኀበሩ ዋና ጸሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ እንደተናገሩት  […]

Read More

ማኅበሩ ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸሙን መገምገም ጀመረ

September 21, 2025
ማኅበሩ ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸሙን መገምገም ጀመረ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የ2017 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸሙን  የብሔራዊ ማኅበሩና የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት እየገመገመ ነው፡፡ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በፕሮጀክቶች አፈጻጸም በኩል ከዕቅድ በላይ  ውጤት እንደተመዘገበ የተገለፀ ሲሆን አባላትን ከማበራከትና ገቢ ከማሰባሰብ አኳያ ውስንነቶች መኖራቸው ተጠቁሟል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የማኅበሩ ዋና ጸሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ በማኅበሩ ብሄራዊና የክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የዕቅድና የሪፖርት አሰራር […]

Read More

The President extends his New Year’s heartfelt Wishes

September 10, 2025
The President  extends his New Year’s heartfelt Wishes

Ato Abera Tola, President of the Ethiopian Red Cross society and board member of the International Federation of the Red Cross and Red Crescent societies extended his heartfelt wishes of peace, health, and hope to all staff, volunteers, members, and partners. Ato Abera said on his message that the year behind   has not been without […]

Read More

  • Prev
  • «
  • ‹
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • ›
  • »
  • Next

Calendar

July 2026
M T W T F S S
 12345
6789101112
13141516171819
20212223242526
2728293031  
« Jun    

Categories

  • Feature Stories
  • News
  • Press Release
  • Success Stories

Tag Cloud

#EthiopiaZeroHunger #Humanity AfricaZeroHunger Amhara AustrianRedCross BritishRedCros BritishRedCross DanishRedCross EC2R EDRMC EmergencyResponse EPHI ERCS EthiopianRedCross Ethiopian Red Cross FCDO FinnishRedCross Front Page Gambela Gambella GeneralAssembly GermanRedCross Gofalandslide Humanity Humanityfirst ICRC IFRC IHL Migration MoH NetherlandsRedCross NLRC SaferAccess schoolofhumanity Somaliregion SwedishRedCross Tigray UK UKaid UniteForZeroHunger UNOCHA voluntarism WFP WOLLO worldRedCrossRedCrescentDay

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarters

+251-115-18-01-81

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Register for Trainings
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Tenders
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
  • TikTok
  • LinkedIn
Copyright ©2026 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X