TOLL FREE NUMBER: 907

Our Branches

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
    • Our Branches
  • What We Do
    • Disaster Preparedness and Response
    • Disaster Risk Reduction and Community Resilience
    • Health and Wellbeing
    • Members, Volunteer and Youth Engagement and Management
    • Humanitarian Diplomacy and Communication
    • Partnership Development and Management
    • Institutional and Leadership Transformation
    • Resource Development, Mobilization and Utilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • E-Learning
    • Train with Us
    • Tenders
    • Vacancy
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Feature Stories
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
  • Contact

ለእየሩሳሌም መታሠቢያ ድርጅት በግጭት ለተጎዱ ወገኖች የ500 ሺ ብር ድጋፍ አበረከተ

March 3, 2021

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት በትግራይና በመተከል በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ የሚሆን የ500 ሺ ብር ስጦታ ሐሙስ የካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም ለኢትጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አስረክበዋል፡፡

መታሰቢያ ድርጅቱን በመወከል ስጦታውን ያስረከቡት የድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ሊቀመንበር በኩረ ምዕመናን ጌታሁን በሻህ እንደተናገሩት ማህበሩ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ የልማትና የሰብዓዊነት ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ መሆኑን ገልጸው በአሁኑ ወቅት በግጭት ምክንያት በችግር ውስጥ የሚገኙ የትግራይና መተከል ወገኖቻችን ጉዳይ ስላሳሰበን ይህን ድጋፍ አድርገናል ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዋና ፀሐፊ አቶ ጌታቸው ታዓ በበኩላቸው ማኅበሩ በተለያዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍ በሚያደርገው ጥረት የግብረሰናይ ማህበራት፣ ግለሰቦች ፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸው በዛሬው ዕለትም በትግራይና በመተከል የሚገኙ ተጎጂ ወገኖቻችንን ለመደገፍ ማህበራችን ላደረገው ጥሪ ምላሽ በመስጠት ይህንን ድጋፍ ያደረገውን ለኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት አመስግነዋል፡፡

አቶ ጌታቸው አያይዘውም ይህንን አርአያ በመከተል በአገር ውስጥና በውጪ የሚኖሩ የሰብዓዊነት ወዳጆች እገዛቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡

እርዳታ ማድረግ ለምትፈልጉ ፡- • በኢ.ቀ.መ.ማ የባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000327016559 (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ) ወይም

                                 • የሰብአዊነት ድጋፍ ፈንድ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1 000 000 902 008 በኩል ማገዝ ይችላሉ፡፡

Calendar

March 2021
M T W T F S S
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
293031  
« Feb   Apr »

Categories

  • Feature Stories
  • News

Tag Cloud

#EthiopiaZeroHunger #FundamantalPriciples #Humanity #IFRC AfricaZeroHunger DanishRedCross EC2R Emblem EmergencyResponse ERCS EthiopianRedCross Ethiopian Red Cross Ethiopian RedCross FCDO Front Page FundamantalPriciples FundamentalPrinciples GermanRedCross HumanitarianCommunication Humanity Humanityfirst ICRC IFRC IHL Mastercardfoundation Migration MoH NetherlandsRedCross NewStructute PNS RCRC RedCrossDissemination ResourseMoblisation RFL SaferAccess SaferAccessframework SaferAccessFrameworl SLL StaffManagementMeeting Tigray TogetherForChange UK UNICEF UniteForZeroHunger ZeroHungerCampaign

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarters

+251-115-18-01-81

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Register for Trainings
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Tenders
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
  • TikTok
  • LinkedIn
Copyright ©2026 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X