TOLL FREE NUMBER: 907

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
  • What We Do
    • Disaster Risk Management
    • Peace Building
    • Volunteers & Membership
    • Image Building
    • Capacity Building
    • Resource Mobilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • CCDHS
    • Vacancy
    • Procurement
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
    • E-Learning
    • Mobile App
  • Contact

ኢትዮጵያዊያን የህክምና ባለሙያዎች በሰሜን አሜሪካ ሰብዓዊ ዕርዳታ አደረጉ

March 23, 2021

‘’ሐኪም ወርቅነህ፣ መላኩ በያን በሰሜን አሜሪካ የሕክምና ባለሙያዎች ማzበር’’ የ10,000 (አስር ሺ የአሜሪካን ዶላር) የገንዘብ እርዳታ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማzበር ሰጠ፡፡ ዶ/ር ዘርጋባቸው አስፋው የማzበሩ ኘሬዚደንት በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ብሔራዊ ጽ/ቤት ተገኝተው የገንዘቡን ደረሰኝ አስረክበዋል፡፡

አቶ ጌታቸው ታዓ፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማzበር ዋና ፀሐፊ ማzበሩ በግጭት ለተጐዱ ተረጂዎቻችን ላደረጉት የገንዘብ እርዳታ አመስግነዋል፡፡

ዶ/ር ዘርጋባቸው በገቡት ቃል መሠረት፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል የእድሜ ልክ አባል በመሆን በሰሜን አሜሪካ ለሰብዓዊነት በይበልጥ እንደሚሠሩ ገልጸዋል፡፡

ፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በ1927 ዓ.ም በወረረችበት ወቅት የሐኪም ወርቅነህ ሁለት ልጆች ቢኒያምና ዮሴፍ ወርቅነህ ከእንግሊዝ አገር መጥተው፣ እንዲሁም ዶ/ር መላኩ በያን ከአሜሪካ አገር መጥተው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማzበር በጐ ፈቃደኞች በመሆን አገልግለዋል፡፡ ሁለቱም የሐኪም ወርቅነህ ልጆች የካቲት 1929 የፋሺስት ጭፍጨፋ ሰለባ በመሆን ውድ ህይወታቸውን ለአገራቸው ሰውተዋል፡፡

መላኩ በያን ወደአሜሪካ ተመልሰው ህይወታቸው እስካለፈበት ሚያዝያ 26 ቀን 1932 ዓ.ም ድረስ ሰብዓዊ እርዳታ በማሰባሰብ ለኢትዮጵያ ይልኩ እንደነበር ከኢትዮጵያ የቀይ መስቀል ማzበር ታሪክ መጽሐፍ ለመረዳት ተችሏል፡፡

Calendar

March 2021
M T W T F S S
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
293031  
« Feb   Apr »

Categories

  • News

Tag Cloud

Front Page

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarter

+251-115-18-01-83

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Procurement
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
Copyright ©2025 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X