April 29, 2020
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር የሁለት ኦሎምፒክ እና የአራት የአለም ሻምፒዮን ባለቤት ከሆነው ከታዋቂው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ጋር በመሆን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመዲናዋ ነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ በመገናኛ፣ ተክለሃይማኖት፣ መርካቶና መሳለሚያ አካባቢዎች ላይ በመገኘት ህብረተሰባችንን የማንቃት ዘመቻ ሚያዚያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም አካሄደ፡፡ ማኀበሩ ከተለያዩ አንጋፋ የኪነ ጥበብ፣ የሥነ ጥበብ፣ የሙዚቃ እና የፊልም ተዋናዮች ጋር በመሆን […]