TOLL FREE NUMBER: 907

Our Branches

  • Donate
HealthFlex
×
  • Home
  • Who We Are
    • About us
    • Patron
    • Governance
    • Where We Work
    • Our Branches
  • What We Do
    • Disaster Preparedness and Response
    • Disaster Risk Reduction and Community Resilience
    • Health and Wellbeing
    • Members, Volunteer and Youth Engagement and Management
    • Humanitarian Diplomacy and Communication
    • Partnership Development and Management
    • Institutional and Leadership Transformation
    • Resource Development, Mobilization and Utilization
  • Get Involved
    • Donate
    • Be a Volunteer
    • Be a Member
    • E-Learning
    • Train with Us
    • Tenders
    • Vacancy
  • Media Hub
    • News
    • Publication
    • Feature Stories
    • Press Release
    • Success Stories
    • Events
    • Gallery
      • Photos
      • Videos
  • Get help
    • Restoring Family Links
    • Ambulance Services
  • Contact

Goat distribution in West Hararge Zone

October 8, 2020

With the support from Qatar Red Crescent Society (QRCS), the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) has distributed 2,510 goats worth USD 268,701 to improve household nutrition in West Hararge Zone of Oromia region, on September 23, 2020. One male goat is distributed to household, and most of them are women headed households. QRCS and ERCS […]

Read More

ማኅበሩ በ2012 በጀት ዓመት ከ50 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ አገልግሎት መስጠቱን አስታወቀ

August 28, 2020

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ2012 በጀት ዓመት ከ728 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ በመሰብሰብ፣ በ537 ሚሊዮን ብር ወጪ ከ50 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወገኖች የሰብዓዊ አገልግሎት መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የሰብዓዊ አገልግሎት ተግባራቶቹ በዋናነት በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መከላከል፣ በአደጋ ምላሽ እና አደጋ መቋቋም ዙሪያ የተከናወኑ ናቸው፡፡ የማኅበሩን የ2012 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የማኅበሩ ተጠባባቂ ዋና ፀሀፊ […]

Read More

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሁለተኛውን የአምቡላንስ ስምሪት ማዕከል ከፈተ

May 18, 2020

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ውስጥ ሁለተኛውን የአምቡላንስ አገልግሎት መስጫ የስምሪት ማዕከል ግንቦት 06 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ ጀምሯል፡፡ የአገልግሎት መስጫ የስምሪት ማዕከሉ በክፍለ ከተማው ወረዳ 09 ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ አዲስ የተጨመረው የአምቡላንስ ስምሪት ማዕከል ማኅበሩ በአዲስ አበባ ከተማ ያሉትን የስምሪት ማዕከሎች ወደ ስድስት ከፍ የሚያደርገው ሲሆን ይህም ተደራሽነቱን […]

Read More

ማህበሩ ከታዋቂው አትሌት ኃይሌ ገብረሰለሴ ጋር በመሆን ህብረተሰባችን ከኮሮና ቫይረስ ራሱን እንዲጠብቅ መልዕክት አስተላለፈ

April 29, 2020

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር የሁለት ኦሎምፒክ እና የአራት የአለም ሻምፒዮን ባለቤት ከሆነው ከታዋቂው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ጋር በመሆን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመዲናዋ ነዋሪዎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ በመገናኛ፣ ተክለሃይማኖት፣ መርካቶና መሳለሚያ አካባቢዎች ላይ በመገኘት ህብረተሰባችንን የማንቃት ዘመቻ ሚያዚያ 2 ቀን 2012 ዓ.ም አካሄደ፡፡ ማኀበሩ ከተለያዩ አንጋፋ የኪነ ጥበብ፣ የሥነ ጥበብ፣ የሙዚቃ እና የፊልም ተዋናዮች ጋር በመሆን […]

Read More

ኮካ ኮላ ኩባንያ ለማኀበሩ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

April 7, 2020

በሀገራችን ከፍተኛ አደጋ አየጋረጠ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ አ.ማ /ኮካ ኮላ ኩባንያ/ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ መጋቢት 28 ቀን 2012 ዓ.ም ድጋፉን አስመልክቶ በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር የኮሮና ቫይረስ ዜናን በፈረንጆቹ ታህሳስ 2019 ከተሰማበት ጊዜ አንስቶ ቫይረሱ በህዝባችን ላይ ሊያደርስ የሚችለውን አደጋ ግምት […]

Read More

ማህበሩ ከታወቂ የሥነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመሆን ህብረተሰባችን ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረበ

April 3, 2020

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከታዋቂ የሥነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመሆን #ኪነ-ጥበብ ለሰብዓዊነት; በሚል የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል የአዲስ አበባን ህብረተሰብ የማንቃትና የማስተማር የንቅናቄ ዘመቻ አደረገ፡፡ በዚህ የህብረተሰብ ማንቃትና የማስተማር ንቅናቄ ላይ በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉት የማህበሩ ዋና ፀሐፊ ዶ/ር መሸሻ ሸዋረጋ፣ የኢትዮ-ጃዝ ሙዚቃ ሳይንስ ፈጣሪ የሆኑት ዶ/ር ሙላቱ አስታጥቄ፣ ታዋቂው የሥነ ጽሁም መምህርና ባለሙያ አቶ አያልነህ ሙላቱ፣ […]

Read More

ማኅበሩ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

March 27, 2020

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የኮቪድ-19 ወይም ኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን መጋቢት 11 ቀን 2012 ዓ.ም በማኅበሩ ዋና ጽ/ቤት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አስታወቀ፡፡ የማኅበሩ ዋና ፀሀፊ ዶ/ር መሸሻ ሸዋረጋ፣ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል 16 የማኅበሩ በጎ ፈቃደኞች ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ቡድን ጋር በመሆን በአዳማ፣ በአሰላ እና ዴራ ከተሞች ለቫይረሱ ማፅጃ ኬሚካል ርጭት ማካሄዳቸውን […]

Read More

Red Cross striving for a better future of returnees

February 26, 2020

With support from the Danish Red Cross, the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) is providing livelihood assistance, psychosocial support and safe space services to vulnerable returnees in Asgede tsimbla, Debark and Shirka woredas of Tigray, Amhara and Oromia Regional States. Launched back in 2018, The ‘Assistance & Resilience to Vulnerable Returnees & their Communities’ project […]

Read More

ERCS to construct mixed use building worth 207 mln birr

December 18, 2019

The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Addis Ababa Branch Office launches construction of mixed use building at a cost of 207 million birr in Addis Ababa. Deputy Mayor of Addis Ababa City Takele Umma laid a corner stone for the construction project, on the plot of land the Society obtained free of lease. Upon completion, […]

Read More

INSA donates computers and office furniture to the Ethiopian Red Cross Society

December 6, 2019

The Information Network Security Agency (INSA) donated 50 used desktop computers and various office furniture worth Birr 350 thousand to the Ethiopian Red Cross Society Addis Ababa Branch. Welcoming the gifts Ato Abebaw Bekele, ERCS Addis Ababa Branch Head said “the donation is significant as it adds to our resource mobilization effort.” Some of the […]

Read More

  • Prev
  • «
  • ‹
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • ›
  • »
  • Next

Calendar

July 2026
M T W T F S S
 12345
6789101112
13141516171819
20212223242526
2728293031  
« Jun    

Categories

  • Feature Stories
  • News
  • Press Release
  • Success Stories

Tag Cloud

#EthiopiaZeroHunger #Humanity AfricaZeroHunger Amhara AustrianRedCross BritishRedCros BritishRedCross DanishRedCross EC2R EDRMC EmergencyResponse EPHI ERCS EthiopianRedCross Ethiopian Red Cross FCDO FinnishRedCross Front Page Gambela Gambella GeneralAssembly GermanRedCross Gofalandslide Humanity Humanityfirst ICRC IFRC IHL Migration MoH NetherlandsRedCross NLRC SaferAccess schoolofhumanity Somaliregion SwedishRedCross Tigray UK UKaid UniteForZeroHunger UNOCHA voluntarism WFP WOLLO worldRedCrossRedCrescentDay

Contact Us

Ethiopian Red Cross Society Headquarters

+251-115-18-01-81

ercsinfo@redcrosseth.org

P.O.Box: 195

Ras Desta Dametew Avenue, Addis Ababa, Ethiopia

Quick Links

  • Donate
  • Register for Trainings
  • Be a Volunteer
  • Be a Member
  • Vacancy
  • Tenders
  • Partners link
  • FAQ

FOLLOW US

  • Facebook
  • YouTube
  • X
  • Telegram
  • Flickr
  • TikTok
  • LinkedIn
Copyright ©2026 | All Rights Reserved
Designed and Developed By Rackmint System
X